Tsehay Tadesse

በመርካቶ በቴክኖሎጂ የታገዘ የቁጥጥር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ ።

ነሐሴ 13 / 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የቁጥጥር ስራው በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በማድረግ ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ይታወቃል ። በመሆኑም የኮሙንኬሽን የዝግጅት ክፍላችን በመርካቶ አካባቢ እየተደረገ ያለውን ቁጥጥር እየቃኘ መረጃ ማድረሱን አጠናክሮ ቀጥሎበታል ። ቢሮው ወደ ተግባር ባሸጋገረው በቴክኖሎጂ የታገዘ የቁጥጥር ስርዓት ላይ ያለውን ሂደት በተመለከተ የዝግጅት…

Read More

በቴክኖሎጂ የታገዘ የቁጥጥር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ በፊት ከሚደርስባቸው ማጭበርበር እንደታደጋቸው በመርካቶ ያነጋገርናቸው ግብር ከፋዮች አሳወቁ ።

ነሐሴ 12 / 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የቁጥጥር ስራው በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በማድረግ ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ይታወቃል ። የኮሙንኬሽን የዝግጅት ክፍላችን በመርካቶ አካባቢ ዛሬም በመዘዋወር ቢሮው ወደ ተግባር ባሸጋገረው በቴክኖሎጂ የታገዘ የቁጥጥር ስርዓት ላይ ያለውን ሂደት የታክስ ( ግብር ) ከፋዮች አስተያየት ቅኝት አድርጓል ፡፡ በመርካቶ…

Read More

ቢሮው በ2018 በጀት አመት የሌብነትና ብልሹ አሰራር ፣ የመልካም አስተዳደር፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች በመቅረፍና የተጠያቂነት አሰራር በማጠናከር የታክስ ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለፀ፡፡

ነሐሴ 10 / 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በዋና መስሪያ ቤቱ ፣ በ17ቱ ቅርንጫፎችና በወረዳ ካሉ ከ 7ሺህ በላይ ከሆኑ አመራሮችና ሰራተኞችጋር በመልካም አስተዳደር፣ በአግልግሎት አሰጣጥና በሌብነትና ብልሹ አሰራር ዙሪያ ውይይት አካሂዷ፡፡ በውይይቱ የቪዲዮ ገለፃ ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ሀላፊ አቶ ቢንያም ምክሩ በ2018 በጀት…

Read More

ቢሮው የቁጥጥር ስርዓቱ በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ባርኮድ የተካተተበት የመታወቂያ ካርድ ማዘጋጀቱ ግልፀኝነት የተላበሰ የቁጥጥር ስርዓት ለመዘርጋት ያለው ቁርጠኛነት ማሳያ ነው ሲሉ ያነጋገርናቸው የመርካቶ ነጋዴዎች ገለጹ

ነሐሴ 07 / 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በከተማዋ እያካሄደ የሚገኘውን የቁጥጥር ስራ በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በማድረግ ከብልሹ አሰራር ለመከላከል የሚያስችል አሠራር መዘርጋቱን በትላንቱ ዕለት ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ የዝግጅት ክፍላችንም በዛሬው ዕለት በመርካቶ አካባቢ በመገኘት የንግዱ ማህበረሰብን ቢሮው ወደ ተግባር ባሸጋገር በቴክኖሎጂ የታገዘ የቁጥጥር ስርዓት ላይ ያላቸውን…

Read More

የቁጥጥር ባለሙያዎች ፍትሃዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት ለመዘርጋት ቢሮው የሚያደርገው ጥረት እንዲሳካ ሚናቸው ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት የተጠናከረ የሕግ ማስከበርና የቁጥጥር ስራ ፍትሃዊነት ላይ በማተኮር የሚተገበር መሆኑን ነው በዛሬው ዕለት ከቁጥጥር ሰራተኞች ውይይት በተካሄደበት ወቅት የተገለፀው። በመድረኩ የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ በ2017 በጀት አመት ከገቢ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸው ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ ለተመዘገው ውጤትም በየደረጃው የሚገኘው አመራርና ፈጻሚ ተቀናጅቶ መስራት ከፍተኛ…

Read More

ለግንዛቤዎት

የግብር ከፋዩን የሂሳብ መዝገብ የሚያዘጋጁ የሂሳብ አዋቂዎች እና የውጪ ኦዲተሮች ኃላፊነት እና ሚና • የሂሳብ ባለሙያው የግብር ከፋዩ አመታዊ ግብር ለማሳወቅም ሆነ ለመደበኛ የኦዲት ስራ የሚያዘጋጀው የሂሳብ መዝገብ በቢሮው በተዘጋጀው የአሰራር ሰነድ ላይ የተመላከቱ ጉዳዮች በሚቀርበው የሂሳብ መዝገብ ውስጥ በአግባቡ ማካተቱን የማረጋገጥ ሀላፊነት አለበት፣ ለዚህ ስራ ያግዘው ዘንድ ከግብር ከፋዩ ሊቀበላቸው የሚገቡ ሰነዶችና መረጃዎችን ለይቶ…

Read More