የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የግብር ከፋዮችን ቅሬታ በማድመጥ 58 በመቶ የውሳኔ ማሻሻያ በማድረግ ተገቢውን ምላሽ እየሰጠና ከ579 ሚሊዮን ብር በላይ ቅጣት በማንሳት ለግብር ከፋዩ እገዛ ማድረጉ ተገለፀ።
ታህሳስ 4 / 2018 ዓ . ም : አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ አስተዳደሩ ገቢዎች ቢሮ ፍትሃዊ የግብር አሰባሰብ ስርዓት በማስፈን በግብር ከፋዮች የሚነሱ የታክስ ውሳኔ ቅሬታዎችን እየፈታ መሆኑ ተገልጿል ። ይህ የተገለፀው በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ባለፉት 6 ወራት ከቅሬታ አቀራረብና አፈታት ጋር በተያያዘ ያከናወናቸው ተግባራት ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ…
