በመዲናዋ በሱፍ ልብስ ንግድ ስራ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 7 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡

የካቲት 15 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን በ5 የሱፍ ልብስ ንግድ ድርጅቶች ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 7 ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ሾር ማዋሉን አሳወቀ። ቢሮው የካቲት 14 ቀን 2018ዓ.ም በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች…

Read More

በግብር ከፋዮች የሚነሱ የአገልግሎት አሰጣጥና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመቅረፍ በተዘጋጀ የ6 ወራት የተከለሰ ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

የካቲት 14 ቀን 2018ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት የአገልግሎት አሰጣጥና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ በማዘጋጀት ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ይታወቃል፡፡ በዛሬው ዕለት ደግሞ ቢሮው ዕቅዱን በመከለሰ ከ7 ሺህ በላይ ከሆኑ ባለሙያዎችና በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ ቢሮው የከተማዋ ኢኮኖሚ የሚያመነጨው…

Read More

ቢሮው የቴክኖሎጂ አጠቃቀሙን በማጎልበት ፍትሃዊና ዘመናዊ የግብር አሰባሰብ ስርዓት ለማጎልበት በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገለፀ።

የካቲት 11/ 06 / 2018 ዓ / ም የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በየደረጃው ለሚገኙ ባለሙያዎች በሲግታስ (SIGTAS) አተገባበር ላይ ሙያዊ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል። በስልጠና መድረኩ የቢሮው የታክስ ጉዳዮች ዘርፍ ምክትል ኃላፊ ወይዘሮ ወርቅነሽ ሰቦቃ በበጀት ዓመቱ በከተማ ደረጃ 350 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደተግባር መግባቱን አስታውሰዋል። አክለውም በበጀት ዓመቱ የታቀደው…

Read More

የኢኮኖሚ ነፃነቷን በማረጋገጥ የበለፀገች ሀገር መገንባት የዚህ ትውልድ ተቀዳሚ አጀንዳ ሊሆን እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

የካቲት 09/2018 ዓ.ም የቢሮው አመራሮችና ሰራተኞች 130ኛው የአድዋ ድል ምክንያት በማድረግ ውይይት አካሄዱ፡፡ የአድዋ እሴት ለሁለንተናዊ ሃገራዊ ማንሰራራት” በሚል መሪ ሃሳብ የሚከበረውን የድል በአል አስመልክቶ የተዘጋጀ ሰነድ ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱ የፅ/ቤት ኃላፊው አቶ አዳነ ሱሌ አድዋ ዘመን የማይሽረው በደማቅ የተጻፈ የድል ታሪክ፣ ጀግኖች አባቶቻችን ድንበር ተሻጋሪና ለጥቁር ህዝቦች ሁሉ የነጻነት ቀንዲል የሆኑበት፣ ለእኛ ኢትዮጲያውን…

Read More

የቢሮው አመራሮች በከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በመገኘት ቢሮው ለከተማዋ ልማት የሚውል ገቢን በፍትሃዊነት ለመሰብሰብ አቅዶ ወደ ተግባር ያሸጋገራቸው የሪፎርምና የተቋም ግንባታ ስራዎች አተገባበር ምልከታ አካሄዱ፡፡

የካቲት 04 ቀን 2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት ፍትሃዊ የግብር አሰባሰብ ስርዓትን ለማጎልበት፣ የገቢ መሰረት ለማስፋትና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች ለመቅረፍ የአሰራር፣ የአደረጃጀት፣ የቴክኖሎጂ ልማትና የሰው ሀብት ልማት የሪፎርም ተግባራት ለይቶ ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ይታወቃል፡፡ በቢሮው በጥናት ተለይተው ወደ ተግባር የተሸጋገሩ የሪፎርም ተግባራት ለከተማዋ ሁለንተናዊ ልማት…

Read More

በቢሮው የቴክኖሎጂ አጠቃቀም በማጎልበት በአገልግሎት አሰጣጥ የሚስተዋሉ ችግሮች ለመቅረፍ በሚደረጉ ጥረቶች የመጡ ለውጦች ቀጣይነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ያነጋገርናቸው ግብር ከፋዮች ገለፁ ።

ጥር 28 / 2018 ዓ.ም : አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የቢሮ አገልግሎት አሰጣጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱን በአዲስ አበባ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች እና በአዲስ አበባ ቁጥር 2 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ሲገለገሉ ያገኘናቸው ግብር ከፋዮች ገለጹ። ቢሮው በቅርቡ የጀመራቸው የሪፎርም ስራዎች እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ለለውጡ ዋነኛ ምክንያቶች መሆናቸውን አስተያየት ሰጪዎቹ ጠቁመዋል። በከተማዋ…

Read More

በመዲናዋ በ19 ስጋ ቤቶችና በ6 የግንባታ እቃዎች መሸጫ ቤቶች ላይ በተካሄደ ኦፕሬሽን 32 ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡

ጥር 23 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን በ25 የንግድ ድርጅቶች ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 32 በስጋ ቤትና በግንባታ እቃዎች ንግድ ላይ የተሰማሩ ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ሾር ማዋሉን አሳወቀ። ቢሮው ቅዳሜ ጥር…

Read More

ቢሮው የግብር ከፋዮች የመማክርት ጉባኤ በማደራጀት ወደ ተግባር ማስገባቱ ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣት ያለው ቁርጠኛነት ማሳያ ነው ሲሉ የመማክርት ጉባኤ አባላት ገለፁ፡፡

ኢዲስ አበባ፣ ጥር 22 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ ይህ የተገለጸው ቢሮው በማዕከል ደረጃ ከተደራጁ የመማክርት ጉባኤ አባላት ጋር ባለፉት 6 ወራት በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በመልካም አስተዳደር፣ በሌብነትና ብልሹ አሰራር ዙሪያ የሚስተዋሉ ክፍተቶች ለማረም በተከናወኑ ተግባራት ላይ ውይይት ባካሄደበት መድረኩ ነው፡፡ በመድረኩ የአዲስ አበባ የንግድና ዘርፍ ም/ቤት ፕሩዝዳትና የመማክርት ጉባኤው ሰብሳቢ ወ/ሎ ዘሀራ መሀመድ…

Read More

ቢሮው የ2018 ግማሽ በጀት ዓመት የተቋማትና የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎች አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄደ፡፡

ጥር 21 / 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2018 ግማሽ በጀት ዓመት ያቀደውን ፍትሃዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በመዘርጋት የከተማዋ የልማት ወጪ በአግባቡ ለመሸፈን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅትና በትብብር ሲሰል ቆይቷል፡፡ በዛሬው ዕለትም ቢሮው በቅንጅታዊ ስራዎች በተለዩ አፈፃፀሞች በተስተዋሉ ክፍተቶች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላቱ ጋር በመገምገም ቀጣይ ኣቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ በመድረኩ…

Read More

በአዲስ አበባ በኮንስትራክሽን ግብአት አከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 11 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡

ጥር 9 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 11 የኮንስትራክሽ ግብአቶችን በማከፋፈል ንግድ ላይ የተሰማሩ ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ሾር ማዋሉን አሳወቀ። ቢሮው አርብ ጥር 8 ቀን 2018ዓ.ም መርካቶን…

Read More