ቢሮው ባካሄደው የመኪና ላይ ኦፕሬሽን ያለደረሰኝ ግብይት ፈጽመው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 4 ተሸከርካሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉ ተገለፀ ፡፡

ነሐሴ 21 / 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ባካሄደው የመኪና ላይ ኦፕሬሽን ያለደረሰኝ ግብይት ፈጽመው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 4 ተሸከርካሪዎች በቁጥጥር…

Read More