የቁጥጥር ባለሙያዎች ፍትሃዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት ለመዘርጋት ቢሮው የሚያደርገው ጥረት እንዲሳካ ሚናቸው ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት የተጠናከረ የሕግ ማስከበርና የቁጥጥር ስራ ፍትሃዊነት ላይ በማተኮር የሚተገበር መሆኑን ነው በዛሬው ዕለት ከቁጥጥር ሰራተኞች ውይይት በተካሄደበት ወቅት የተገለፀው። በመድረኩ የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ በ2017 በጀት አመት ከገቢ አፈጻጸም ጋር በተያያዘ ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸው ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ ለተመዘገው ውጤትም በየደረጃው የሚገኘው አመራርና ፈጻሚ ተቀናጅቶ መስራት ከፍተኛ…
