በ123 የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ቁጥጥር በማድረግ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወሰደ ፡፡

ነሀሴ 29 / 2017ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በሁሉም የከተማዋ አቅጣጫዎች ወደከተማዋ የሚገቡ፣ከከተማዋ የሚወጡና በከተማዋ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ፣ሚኒባሶችና ኣነስተኛ ሽፍን መኪኖች ላይ የመኪና ኦፕሬሽን ስራዎችን ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በየቀኑ ከተቋቋሙ ግብረ ሀይሎች ጋር በመሆን የደረሰኝ ቁጥጥሩን አጠናክሮ መቀጠሉ ታውቋል ቢሮው በጥብቅ ከዕለት ወደዕለት እያካሄደ ያለው የመኪና ኦፕሬሽን…

Read More

የገቢዎች ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች “በእመርታና ማንሰራራት የታጀበ ህዝባዊ

በዓላትን በጋራ እናክብር” በሚል መሪ ሀሳብ በሚከበሩት የመስቀል/ደመራ እና የእሬቻ በዓላት አከባበር ዙሪያ ውይይት አካሄዱ። መስከረም 10 / 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አመራርና ሰራተኞች በአደባባይ በሚከበሩት በዐላት ዙሪያ በቂ ግንዛቤ ይዞ እንዲያከብር የሚያስችል የመወያያ ሰነድ በቢሮው የታክስ ኢንተለጀንሲ ዳይሬክተር በአቶ ተስፋዬ ነጋሽ ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል። የመስቀል ደመራና…

Read More

ቢሮው የ2017 በጀት ዓመት የ13 ግብር ከፋዮች መዝገብ በማዘጋጀት ካቀረቡ ባለሙያዎች መካከል ከፍተኛ የገንዘብ መጠን የመንግስትን ጥቅም ለማሳጣት የሚያስችል ግድፈት ፈፅመው የተገኙ 10 የሂሳብ ባለሙያዎችና ኦዲተሮች የሙያ ፈቃድ እንዲሰረዝ ጥያቄ ማቅረቡ ገለፀ፡፡

መስከረም 12 ቀን 2018ዓ.ም፣ አዲስ አበባ ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት የቅድመ ኦዲት ተግባር በማከናወን የመንግስትን ጥቅም በከፍተኛ ደረጃ ለመጉዳት የሚያስችል የገቢ ልዩነት የተገኘባቸው የሂሳብ ባለሙያዎች ፈቃዳቸው እንዲሰረዝ ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ቢሮው ይኸን ጥያቄውን ያቀረበው በታክስ አስተደደር አዋጅ 983/2008 አንቀፅ 48 ንዑስ አንቀፅ 2(ሀ) መሰረት በዛሬው ዕለት ለኢትዮጲያ የሂሳብና…

Read More

ቢሮው አመራሮችና ሰራተኞች በመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ተሳትፎና በአመራሮቿ ቁርጠኛነት አቋም የታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ እንዳስደሰታቸው ገለፁ፡፡

መስከረም 5/ 2015 ዓ. ም : አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በዛሬው ዕለት ” የህዳሴ ግድባችን የኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት ነው ” በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ውይይት አካሄዷል ። በውይይት መድረኩ የታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያን ከፍታ ከማሳየቱ ባሻገር የብሔራዊ መግባባት እና አንድነትን የሚያሳይ መሆኑ ተገልፆል፡፡ የውይይቱን መድረክ የከፈቱት…

Read More

በመርካቶ በቴክኖሎጂ የታገዘ የቁጥጥር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ ።

ነሐሴ 13 / 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የቁጥጥር ስራው በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በማድረግ ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ይታወቃል ። በመሆኑም የኮሙንኬሽን የዝግጅት ክፍላችን በመርካቶ አካባቢ እየተደረገ ያለውን ቁጥጥር እየቃኘ መረጃ ማድረሱን አጠናክሮ ቀጥሎበታል ። ቢሮው ወደ ተግባር ባሸጋገረው በቴክኖሎጂ የታገዘ የቁጥጥር ስርዓት ላይ ያለውን ሂደት በተመለከተ የዝግጅት…

Read More

ቢሮው በማዕከልና በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ለሚገኙ አመራሮች በተሻሻለው የፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡

ቢሮው በማዕከልና በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ለሚገኙ አመራሮች በተሻሻለው የፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡ ሀምሌ 21 ቀን 2017ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የግንዛቤ ማስጨበጫው የተሰጠው አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ማሻሻያ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁን ተከትሎ ነው፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጫው የተሰጠው ለማዕከልና ለቅርንጫፍ ፅ/ቤት ስራ አስኪያጆችና ምክትል ስራ አስኪያጆች፣ የስራ ሂደት መሪዎች፣ ዳይሬክተሮችና ቡድን…

Read More

በ2018 በጀት ዓመት ለግብር ከፋዩ ሕብረሰብ የተሳለጠ አገልግሎት መስጠት የተቋሙ አንዱ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ተገለጸ ።

ነሐሴ 26 ቀን 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት በተቋሙ የቴክኖሎጂ አቅርቦትና አጠቃቀምን በማሳደግና በ2017 በጀት ዓመት የተዘረጉ የአሰራር ስርዓቶችን ውጤታማ በሆነ መንገድ ተግባራዊ በማድረግ ለታክስ ከፋዩ ሕብረተሰብ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሞት ሽረት ጉዳይ መሆኑን ተገለጸ ፡፡ይህንን የተገለጸው በቢሮው የሞደርናይዜሽንና ኮርፖሬት ዘርፍ አመራሮች በዘርፉ የ2018 በጀት አመት ዕቅድ ዙሪያ ውይይት…

Read More

ከክሊራንስ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ በቢሮው በተዘረጉ አሰራሮች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ / ም የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት ፍትሃዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችሉ 24 አሰራሮች በጥናት በመለየት ወደተግባር ማሸጋገሩ ይታወቃል። በዛሬው ዕለትም በየደረጃው ለሚገኙ የሞደርናይዜሽን ዘርፍ የወረዳ ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች፣ የሚመለከታቸው የዋና መስሪያ ቤትና የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ስራ ሂደትና የቡድን አስተባባሪዎች በተሻሻሉ አሰራሮች ዙሪያ…

Read More

በአዲሱ ገቢ ግብር አዋጅ ቀጥር 1395/2017 ዙሪያ ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ።

መስከረም 08 / 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ። በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በአዲሱ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 1395/2017 ማሻሻያ በተደረገባቸው እና በሌሎች ጉዳዮች ዚሪያ ከተለያዩ ዘርፍ ለተውጣጡ 180 ግብር ከፋዮች የግንዛቤ ስልጠና ሰጠ ። ግብር ከፋዮች በታማኝነት ግብራቸውን በወቅቱ እንዲከፍሉ የሚወጡ አዋጆች ፣ ህጎች ፣ መመሪያዎችና አሰራሮችን…

Read More

ቢሮው ከንግዱ ማህበረሰብና ከግብር ከፋዮች ጋር ተቀራርቦ በመወያየትና በመስራት በገቢው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮች ለመፍታት በትኩረት እየሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

ህዳር 19/3/2018ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከአዲስ አበባ ከተማ ንግድና ዘርፍ ማሀበራት ም/ቤት የቦርድ አመራሮችና ከ11ንዱም ክፍለ ከተማ የነጋዴ ተወካይ ማህበራት አመራሮች ጋር ይበልጥ ተቀራርቦ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱም የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ከገቢዎች ቢሮ ከአገልግሎት አሰጣጥና የግብር ከፋይ መስተንግዶ፣ ከደረሰኝ ባለሙያዎች ቁጥጥርና ስነ ምግባር ፣ ከቀን ገቢ ግምት ፣ ከተሻሻለው…

Read More