ቢሮው የአገልግሎት አሰጣጡን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችሉ የሪፎርም ተግባራት በትኩረት እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ ።
ቢሮው የአገልግሎት አሰጣጡን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችሉ የሪፎርም ተግባራት በትኩረት እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ ። መስከረም 15 / 2017 ዓ /ም ፥ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች…
ቢሮው የአገልግሎት አሰጣጡን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችሉ የሪፎርም ተግባራት በትኩረት እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ ። መስከረም 15 / 2017 ዓ /ም ፥ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች…
የቢሮው የመጀመሪያ ሩብ አመት የመልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈፃፀምና የቅሬታ አፈታት ዙሪያ ከከንቲባ በመጡ የቡድን አባላት ድጋፍና ክትትል ተካሄደ ። ጥቅምት 15 / 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የቢሮው የመጀመሪያ…
በበጀት ዓመቱ ለመሰብሰብ የታቀደው 230.4 ቢሊዮን ብር ለማሳካት በየደረጃው ያለው አመራር በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅበት ተገለፀ፡፡ ጥቅምት 16 ቀን 2017ዓ.ም፣ አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2017 በጀት ዓመት…
‹ከሌብነትና ብልሹ አሰራር የፀዳ የኦዲት አገልግሎት ለውጤታማ የገቢ አሰባሰብ›› በሚል ሃሳብ ከታክስ ኦዲተሮች ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡ መስከረም 16 / 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ…
ተቋሙ የከተማዋን ገቢ አልቆ ለመሠብሰብና የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር በአግባቡ ለማስፈፀም የቅንጅታዊ የተቋማት አሠራር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ ። መስከረም 06 / 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ቢሮው በ2017 የበጀት አመት…
ቢሮው የ2017 በጀት አመት እቅድን ለማሳካት ከዘርፍ ኃላፊዎችና ከቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች ጋር የዕቅድ ስራ ስምምነት ተፈራረመ መስከረም 04 / 2017 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…