ቢሮው ከደረሰኝ ቁጥጥር ጋር በተያያዘ በግብር ከፋዮች ከባለሙያዎች ስነ ምግባር ጉደለት ጋር በማያያዝ የሚቀርቡ ቅሬታዎች በተሟላ ደረጃ ለመቅረፍ የሚያስችል ቴክኖሎጂ አልምቶ ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ተገለጸ ፡፡
ሕዳር 24 / 2018 ዓ . ም ፡ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ በደረሰኝ ቁጥጥር ባለሙያዎች ዩኒፍርም ላይ በተገጠመ የካሜራ ቴክኖሎጂ ፣ ቢሮው ፍትሃዊ የገቢ አሰባሰብ ለመዘርጋት በቀየሳቸው አሰራሮች፣ በቅሬታ አቀራረብና አፈታት እንዲሁም በተቋሙ የሪፎርም ስራዎች ትግበራ ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል ፡፡ ቢሮው ለከተማችን…
