ቢሮው በ2017 በጀት ዓመት በስራ አፈፃፀም እና በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት ከፍተኛ አፈፃፀም ለማስመዝገብ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤቶች ዕውቅና ሽልማት ሰጠ ፡፡

ነሀሴ 19 / 2018 ዓ.ም ፡ አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በጀት ዓመት በቁልፍ ግቦች የስራ አፈጻጸም እና በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት እንዲሁም ለገቢ አሰባሰቡ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ዕውቅና ሰጥቷል ፡፡ የዕውቅናና ሽልማት ስነ ስርዓቱ ዓላማም የ2017 ጥንካሬዎችን ይበልጥ አጠናክሮ ለማስቀጠልና ድክመቶችን በማረም የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድን በተሻለ አፈፃፀም ማሳካት…

Read More

ከክሊራንስ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ በቢሮው በተዘረጉ አሰራሮች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

መስከረም 11 ቀን 2018 ዓ / ም የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት ፍትሃዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችሉ 24 አሰራሮች በጥናት በመለየት ወደተግባር ማሸጋገሩ ይታወቃል። በዛሬው ዕለትም በየደረጃው ለሚገኙ የሞደርናይዜሽን ዘርፍ የወረዳ ጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች፣ የሚመለከታቸው የዋና መስሪያ ቤትና የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ስራ ሂደትና የቡድን አስተባባሪዎች በተሻሻሉ አሰራሮች ዙሪያ…

Read More

በቢሮው የአገልግሎት አሰጣጥ መማክርት ጉባዔ ተቋቋመ ።

ጥቅምት 15 / 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በሚሠጠው አገልግሎት እርካታን ማረጋገጥ ይቻል ዘንድ የአገልግሎት አሰጣጥ መማክርት ጉባዔን በዛሬው ዕለት አቋቁሟል። በዚህ የመማክርት ጉባኤ ምስረታ ላይ 50 የሚሆኑ ከንግድ ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፣ ከሲቪክ ማህበራት፣ ከንግድ ማህበረሰብ ፣ ከተገልጋይ ፣ ከባለድርሻ አካላት ሴክተር ተቋማት ፣ ከገቢዎች…

Read More

በተቋሙ ከብልሹ አሰራርና ሌብነት የፀዳ ፍትሃዊ አገልግሎትን መስጠት በየደረጃው ያለ አመራርና ፈፃሚ ተቀዳሚ ኃላፊነት ተገለፀ፡፡

ህዳር 15 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በዛሬው ዕለት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ22ኛ፣ በሀገር አቀፍ ደግሞ ለ21ኛ ጊዜ ‹‹ትውልድን በስነ ምግባር ተቋም በአሰራር›› በሚል መሪ ቃል የፀረ ሙስና ቀንን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቢሮው ኃላፊ አቶ ቢኒያም ምክሩ ቢሮው ለከተማዋ ልማት…

Read More

ለግንዛቤዎት

የግብር ከፋዩን የሂሳብ መዝገብ የሚያዘጋጁ የሂሳብ አዋቂዎች እና የውጪ ኦዲተሮች ኃላፊነት እና ሚና • የሂሳብ ባለሙያው የግብር ከፋዩ አመታዊ ግብር ለማሳወቅም ሆነ ለመደበኛ የኦዲት ስራ የሚያዘጋጀው የሂሳብ መዝገብ በቢሮው በተዘጋጀው የአሰራር ሰነድ ላይ የተመላከቱ ጉዳዮች በሚቀርበው የሂሳብ መዝገብ ውስጥ በአግባቡ ማካተቱን የማረጋገጥ ሀላፊነት አለበት፣ ለዚህ ስራ ያግዘው ዘንድ ከግብር ከፋዩ ሊቀበላቸው የሚገቡ ሰነዶችና መረጃዎችን ለይቶ…

Read More

ከአዲስ አበባ የሚወጡ እና የሚገቡ እንዲሁም በከተማዋ ወደተለያዩ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች ለጫኑት ዕቃ ህጋዊ ደረሰኝ እንዲቆርጡ የሚካሄድ ቁጥጥር ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ።

ነሀሴ 25/ 2017 ዓ.ም : አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ወደ ከተማዋ የሚገቡና የሚወጡ እንዲሁም በከተማዋ ከቦታ ወደ ቦታ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች ለጫኑት ጭነት ህጋዊ ደረሰኝ ስለመያዛቸው ቁጥጥር እያደረገ መሆኑን አስታውቋል። የቁጥጥሩን ስራ ሲያስተባብሩ የነበሩት በቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ የታክስ መረጃና የሽያጭ መመዝገቢያ አስተዳደር የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ አለማየሁ አበራ የቁጥጥሩ ዋና…

Read More

በአዲሱ ገቢ ግብር አዋጅ ቀጥር 1395/2017 ዙሪያ ለከፍተኛ ግብር ከፋዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ ።

መስከረም 08 / 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ። በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በአዲሱ ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 1395/2017 ማሻሻያ በተደረገባቸው እና በሌሎች ጉዳዮች ዚሪያ ከተለያዩ ዘርፍ ለተውጣጡ 180 ግብር ከፋዮች የግንዛቤ ስልጠና ሰጠ ። ግብር ከፋዮች በታማኝነት ግብራቸውን በወቅቱ እንዲከፍሉ የሚወጡ አዋጆች ፣ ህጎች ፣ መመሪያዎችና አሰራሮችን…

Read More

በሞደርናይዜሽን ዘርፍ ወደተግባር በተሸጋገሩ አሰራሮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።

በሞደርናይዜሽን ዘርፍ ወደተግባር በተሸጋገሩ አሰራሮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2018 የታቀደ የ256 ቢሊዮን ብር የገቢ ዕቅድ ለማሳካት 24 የሚደርሱ አሰራሮች ወደ ተግባር ማሸጋገሩ ይታወቃል። ቢሮው በየደረጃው የሚገኙ የሞደርናይዜሽንና ኮርፖሬት ዘርፍ እና ተጠሪነታቸው ለጽሕፈት ቤት ኃላፊ የሆኑ አመራሮች እንደሞደርናይዜሽንና ኮርፖሬት ዘርፍ በተሻሻሉ 3 አሰራሮች ዙሪያ…

Read More

በ123 የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ቁጥጥር በማድረግ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወሰደ ፡፡

ነሀሴ 29 / 2017ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በሁሉም የከተማዋ አቅጣጫዎች ወደከተማዋ የሚገቡ፣ከከተማዋ የሚወጡና በከተማዋ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ፣ሚኒባሶችና ኣነስተኛ ሽፍን መኪኖች ላይ የመኪና ኦፕሬሽን ስራዎችን ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በየቀኑ ከተቋቋሙ ግብረ ሀይሎች ጋር በመሆን የደረሰኝ ቁጥጥሩን አጠናክሮ መቀጠሉ ታውቋል ቢሮው በጥብቅ ከዕለት ወደዕለት እያካሄደ ያለው የመኪና ኦፕሬሽን…

Read More

ቢሮው አመራሮችና ሰራተኞች በመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ተሳትፎና በአመራሮቿ ቁርጠኛነት አቋም የታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ እንዳስደሰታቸው ገለፁ፡፡

መስከረም 5/ 2015 ዓ. ም : አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በዛሬው ዕለት ” የህዳሴ ግድባችን የኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት ነው ” በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀ ሰነድ ላይ ውይይት አካሄዷል ። በውይይት መድረኩ የታላቁ የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያን ከፍታ ከማሳየቱ ባሻገር የብሔራዊ መግባባት እና አንድነትን የሚያሳይ መሆኑ ተገልፆል፡፡ የውይይቱን መድረክ የከፈቱት…

Read More