ቢሮው የቁጥጥር ስርዓቱ በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ባርኮድ የተካተተበት የመታወቂያ ካርድ ማዘጋጀቱ ግልፀኝነት የተላበሰ የቁጥጥር ስርዓት ለመዘርጋት ያለው ቁርጠኛነት ማሳያ ነው ሲሉ ያነጋገርናቸው የመርካቶ ነጋዴዎች ገለጹ

ነሐሴ 07 / 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በከተማዋ እያካሄደ የሚገኘውን የቁጥጥር ስራ በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ በማድረግ ከብልሹ አሰራር ለመከላከል የሚያስችል አሠራር…

Read More

የልደታ ክፍለ ከተማ አነስኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ዕለታዊ ደረሰኝ ሳይዙ ልዩ ልዩ ሸቀቶች ከቦታ ቦታ ሲያዘዋውሩ በተገኙ 26 ተሸክርካሪዎች ላይ ቁጥጥር ማድረጉ ገለፀ።

ነሀሴ 26/ 2017 ዓ.ም : አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ወደ ከተማዋ የሚገቡና የሚወጡ እንዲሁም በከተማዋ ከቦታ ወደ ቦታ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች ለጫኑት ጭነት ህጋዊ ደረሰኝ…

Read More

የገቢዎች ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች “በእመርታና ማንሰራራት የታጀበ ህዝባዊ

በዓላትን በጋራ እናክብር” በሚል መሪ ሀሳብ በሚከበሩት የመስቀል/ደመራ እና የእሬቻ በዓላት አከባበር ዙሪያ ውይይት አካሄዱ። መስከረም 10 / 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ…

Read More

ቢሮው በማዕከልና በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ለሚገኙ አመራሮች በተሻሻለው የፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡

ቢሮው በማዕከልና በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ለሚገኙ አመራሮች በተሻሻለው የፌዴራል ገቢ ግብር አዋጅ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ፡፡ ሀምሌ 21 ቀን 2017ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የግንዛቤ ማስጨበጫው የተሰጠው አዲሱ የገቢ ግብር…

Read More

የከተማዋ የገቢ ግብረ ኃይል የ2018 በጀት ዓመት የሀምሌ ወር የገቢ ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት በማካሄድ ቀጣይ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ ።

ነሀሴ 18 / 2017ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢ ግብረ ኃይል በ2018 በጀት ዓመት በሀምሌ ወር ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ወይይት አካሄዷል፡፡ መድረኩን የመሩት በምክትል ከንቲባ ማዕረግ…

Read More

የፈረንሳይ የልማት ድርጅት(AFD) ለገቢዎች ቢሮ በንብረት ታክስ (Property tax) አተገባበር ላይ ሙያዊ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ገለፀ፡፡

መስከረም 26 ቀን 2018ዓ.ም ፣ ገቢዎች ቢሮ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በዛሬው ዕለት ከፈረንሳይ የልማት ድርጅት ልዑካን ቡድን ጋር በንብረት ታክስ አስተዳደር፣ የትግበራ ሂደትና ድጋፍ ላይ ውይይት አካሄደ፡፡…

Read More

የቢሮው አመራሮችና ሰራተኞች 18ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን‹‹ ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጲያ ሕዳሴ›› በሚል መረ ቃል አከበሩ፡፡

ጥቅምት 3/2018ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በዛሬው ዕለት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተከበረውን 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን የብሄራዊ መዝሙር በመዘመርና ቃለ መሀላ በመፈፀም…

Read More

ገቢ በብቃት የመሰብሰብ አቅም በማሳደግ የከተማዋ የወጪ ፍላጎት ለማሟላት የሚያስችል ግብር ከፋዮች የህግ ተገዥነት ደረጃ ማጎልበት እንደሚገባ ተገለፀ ።

ነሀሴ 15 / 2017 ዓ.ም : አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የታክስ ዘርፍ እስከ ነሀሴ አጋማሽ የተከናወኑ የህግ ማስከበር ስራዎችን የከተማዋን ፍላጎት ለማሟላት የሚያስችል እና የህግ ተገዥነት…

Read More

በ2018 በጀት ዓመት ለግብር ከፋዩ ሕብረሰብ የተሳለጠ አገልግሎት መስጠት የተቋሙ አንዱ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ተገለጸ ።

ነሐሴ 26 ቀን 2017 ዓ / ም የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት በተቋሙ የቴክኖሎጂ አቅርቦትና አጠቃቀምን በማሳደግና በ2017 በጀት ዓመት የተዘረጉ የአሰራር ስርዓቶችን ውጤታማ በሆነ መንገድ ተግባራዊ በማድረግ…

Read More

ቢሮው የቁጥጥር ስራው በቴክኖሎጂ ማስደገፉ ስራቸውን በኃላፊነት ስሜት እንዲሰሩ ያስቻላቸው መሆኑን የመርካቶ ነጋዴዎች ገለፁ።

መስከረም 21 / 2018 የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ቢሮው የቁጥጥር ስራው በቴክኖሎጂ ማስደገፉ በታክስ ከፋዩ ሕብረተሰብ ዘንድ የፈጠሩት ስሜት በሚመለከት የመርካቶ ነጋዴዎችን አነጋግሯል። በመርካቶ…

Read More